የሱዳን ጦር በምርጫ አለበለዚያም በፖለቲካዊ ስምምነት Get link Facebook X Pinterest Email Other Apps February 03, 2022 የሱዳን ጦር በምርጫ አለበለዚያም በፖለቲካዊ ስምምነት ካልሆነ በስተቀር ስልጣን አሳልፎ እንደማይሰጥ የጦሩ መሪ ተናገሩ፡፡ጄ/ል አብዱል ፈታህ አል ቡርሃን ሱዳናውያን ለሚመርጡት አካል ስልጣን እናስረክባለን ሲሉ ተናግረዋል፡፡ Get link Facebook X Pinterest Email Other Apps Comments
Get now 50 gigabytes of free internet access for all telecom networks in the Kingdom, the offer period is 24 hours only, click here now, and congratulations htt May 02, 2021 Read more
April 18, 2021 ጭንብል😘 🔥ክፍል 3 ✍ደራሲ ዳኒ የወሰን ልጅ notice : እያነበባችሁት አጓጊ ቦታ ላይ ታሪኩ ቁርጥ ይልባችሁና መቼቱ ወደ ሌላ ይቀየራል እንደዚህ ሲሆንባችሁ ግራ እንዳይገባችሁ ነው ሀሳቡ አንድ ነው ማንበባችሁን ስትቀጥሉ ታገኙታላችሁ ታሪኩ ልክ እንደ አዲስ ቤት ከስር መሠረቱ ነው በእራሱ እየተገጣጠመ የሚሄደው!! እናቱ እንዲጎርሱለት በጣቶቹ መሀል ከወሸቃት የተጠቀለለች እንጀራ ጋር አይኑ ቢሄድም በስልኩ በሰማው የተረኝነቱ መርዶ ምን እንደሆነ ግራ ገብቶት እያሰበ ሳለ 11 አሊያም 12 ዓመት ያልዘለላት አንድያ ሴት ልጁ በወረቀት ተጠቅልሎ በር ላይ ያገኘችውን ፖስታ አባቷ ከአሁን ከአሁን ይቀበለኛል ብላ እየጠበቀች በእጆቿ ከወዲህ ወዲህ እያላወሰችው ባለችበት ሰዓት ወደ ሶስት የሚጠጉ ሱፍ የለበሱና የታጠቁ ሰዎች ተከታትለው ወደ ቤት ገቡ...ወጣቱ ከተቀመጠበት በድንጋጤ ተነሳ ልጁም እያየቻቸው በፍርሀት ተንቀጠቀጠች ። " ልብስ ደርብና ከእኛ ጋር ትሄዳለህ " አለው አንደኛው ሰውዬ ሽጉጡን እንደደገነ። " የማይሆነውን....ይልቁኑ በሰላም ቤቴን ልቀቁኝ " የንዴት አይሉት የግርምት ብቻ በፂሙ የተከበበውን አፉን ከፈት አድርጎ መለሰላቸው። "ሌላ ሀይል ከምንጠቀም በሰላም ብትሄድልን ደስ ይለን ነበር ሆኖም ይቅርታ ግዴታ ስለሆነ ነው" በማለት አንድ መሳሪያ የምትመስል ነገር አወጣና ተኮሰው ቲንሽዬ መርፌ ከአፈሙዙ ወጥታ አንገቱ ላይ ተሰካች..ወጣቱ በእጁ የተወጋበትን ቦታ በመያዝ ወደቀ። 🔥🔥🔥🔥 ምሽቱ ለስለስ ያለ አየር ይነፍስባታል አንዲት ወጣት ከአንድ ተለቅ ያለ ካፌ የፅዳት ስራዋን ጨርሳ ለሀላፊው መሄድ እንደምትችል ጠይቃ ሲፈቅድላት የጨርቅ ክብ ኮፍያ በጭንቅላቷ ላይ አጠለቀች ከግንባሯ ወደ ፀጉራ ገባ ያለውን አ... Read more
April 18, 2021 ጭንብል 🔥ክፍል 2 ✍ደራሲ ዳኒ የወሰን ልጅ አንድ ወጣት ነው እድሜው በ30ዎቹ መጀመሪያ ነው ፀጉሩ ሉጫ ነው አይኖቹ የደፈረሱ ሲጠጣ እንዳደረ ያስታውቃል ቀጠን ያለ ሰውነት ቀይ ዳማ የቆዳ ከለር አለው ከንፈሮቹ ወፈር ያሉ ናቸው ጥርሶቹ የፀዳ ባይሆንም ቆሻሻም አይደሉም ያማረ ቤት ውስጥ ለብቻው ነው የሚኖረው ወደ ላጤ ነው ሴት ማለፍ ፈፅሞ አይወድም በአጠቃላይ ለሴት ያለው ፍቅር ፍፁም የተለየ ነው ። ለመኪና መውጫ ተብሎ የተሰራው እረጅሙ ብረት ግቢ ለእሱ መውጫ መግቢያ አርጎታል እናም ልክ በሩን ከፍቶ ሲገባ ስልኩ ጮሀ ስልክ ቁጥሩን አያውቀውም ግን አነሳው። " አቤት ማን ልበል " አለ ይሀው ወጣት " ሞትክ ነኝ " አለው በስልኩ ውስጥ የሚቆረቆረው ወፍራሙ ድምፅ ። " ማነ ነህ አንተ ሰውዬ እኔ ለጫዋታ ጊዜ የለኝም " " ፐ ለካ በኔ ነው የወጣሀው " " ሰውዬ እኔ ስልኩን ልዘጋው ነው " አለ በንዴት " አትዘጋው አልልህም መዝጋት መፍትህ ነው ስልኩን ስትዘጋው በዛች ቅፅፈት የህወት መንገድህ ይዘጋል " አለ ወፍራሙ ድምፅ ጭንብሉ። ልጁ በሰማው ነገር ደነገጠ ግራ ገባው። " ምንድነዉ የምትለው ሰውዬ " አለ ልጁ በንዴት " ትዘጋዋለህ ታዋራኛለህ " አለ ደዋዩ ባለ ጭንብሉ ሰው " እሺ አናግርሀለው " አለ ፈራ ተባ እያለ " እሺ አንድ ሚሊዮን አምስት መቶ ሺህ ዛሬ እፈልጋለው " አለው ደዋዩ ባለ ጭንብሉ " እንዴ እየቀለድክ ነው እንዴ ይህን ያህል ገንዘብ ከየት አግኝቼ ነው የምሰጥህ " አለው ልጁ በድንጋጤ ከሰማው በኋላ። " እኔ ልንገርህ ከምታጋጋቸው ሴቶች አንዷ ትውለድልህ ትሰማለህ ... Read more
Comments
Post a Comment